በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

33 ሰዎች የኦሮሞ ነፃነት ግንባርን ድርጅታዊ ህዋስ በመመሥረትና በአሸባሪነት ተከሰሱ


33 ሰዎች የኦሮሞ ነፃነት ግንባርን ድርጅታዊ ህዋስ በመመሥረትና በአሸባሪነት ተከሰሱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:19 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኢትዮጵያው ፌዴራል ዐቃቤ ህግ፣ 33 ሰዎችን በአገር ውስጥ የኦሮሞ ነፃነት ግንባርን (የኦነግን) ድርጅታዊ ህዋስበመመሥረት፣ በመምራትና አባላት በመሆን የሽብር ወንጀል ፈጽመዋል ሲል፣ በፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት19ኛ ወንጀል ችሎት ክስ መሠረተባቸው። ፍርድ ቤቱም፣ ተከሳሾቹ መልስ እንዲሰጡ በማለት ተለዋጭ ቀጠሮሰጥቶ ተነስቷል። መለስካቸው አምሃ ተጨማሪ ዝርዘር ልኳል።

XS
SM
MD
LG