የኦፌኮ ከፍተኛ የአመራር አባላት በማረሚያ ቤት ከፍተኛ በደል ይደርስብናል አሉ
የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ከፍተኛ የአመራር አባል አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ 22 በሽብር የተጠረጠሩ ተከሳሾች ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ቀረቡ። እነ አቶ በቀለ በማረሚያ ቤት ስድብ ማስፈራራትና ሌሎችም ከፍተኛ ተጽኖዎች እንደተፈጸመባቸው ለፍርድ ቤቱ አቤቱታ አቅርበዋል። የማረሚያ ቤቱ ተወካይ አቤቱታውን አስተባብለዋል። ተከሳሾቹ በቀረበባቸው ክስ ላይ ያላቸውን አስተያየት እንዲሰጡ ለሌላ ጊዜ ተቀጥረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
"ካልዓይ ጌቶች" ዳግ ኤምሆፍ
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
የትራምፕ ስንብት
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
የአሜሪካ ፕሬዚዳንቶች የስንበት ደብዳቤ
-
ጃንዩወሪ 20, 2021
በትግራይ ቴሌቪዥን ጋዜጠኛ የነበረው ዳዊት ከበደ መገደሉ ተገለጸ
-
ጃንዩወሪ 20, 2021
በምዕራብና ቄለም ወለጋ ዞኖች ተቋርጦ የነበረው የስልክና ኢንተርኔት አገልግሎት ጀመረ
-
ጃንዩወሪ 20, 2021
የትራምፕ ስንብት