በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሽብር ወንጀል የተመሰረተባቸው የተቀዋሚ አባላት ላይ ስለሚሰጥ ቅጣት አቃቤ ህግ የውሳነ ሃሳቡን በጽሁፍ አቀረበ


ቀጥተኛ መገናኛ

የሽብር ወንጀል ተመስርቶባቸው ጥፋተኞች የተባሉት እነዘላለም ወርቅ አግኘሁ ላይ ስለሚሰጥ ቅጣት አቃቤ ህግ የውሳነ ሃሳቡን በጽሁፍ አቀረበ። ጥፋተኛ የተባሉት አነዘላለም ወርቅ አገኘሁ የቅጣት ማቅለያ ሃሳባቸውን አንዲያቀርቡ ታዘዙ።

XS
SM
MD
LG