በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጋምቤላ የሟቾች ቁጥር 15 ደርሷል


በጋምቤላ የሟቾች ቁጥር 15 ደርሷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:05 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በጋምቤላ ከተማ በስተምሥራቅ 17 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በሚገኘው ጃዊ የስደተኞች መጠለያ ሠፈር በደቡብ ሱዳን ስደተኞች በአሰቃቂ ሁኔታ የተገደሉት ኢትዮጵያውያን ቁጥር 15 መድረሱን ነዋሪዎች ተናገሩ። በሥራ ላይ እያለ በድንጋይ እንደተወገረ የሚናገረው መብራቱ የተባለ አንድ የቀን ሠራተኛ፤ጊዚያዊ ሕክምና በነጻ ቢያገኝም መድኃኒት የገዛው በግሉ ተበድሮ እንደኾነ ይናገራል። ተጨማሪ ሕክምና አግኝቶ ከሕመሙ ማገገም ፍላጎቱ እንደኾነ ይገለጻል።

XS
SM
MD
LG