በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ድሬደዋ በደረሰ የጎርፍ አደጋ ሦስት ሰው ሞተ


ድሬደዋ በደረሰ የጎርፍ አደጋ ሦስት ሰው ሞተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:55 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በድሬደዋ ከተማ እና በአጎራባች ምስራቅ ሐረርጌ ከተሞች በዘነበ ዝናብ በደረሰ የጎርፍ አደጋ የጎርፍ አደጋ ሦስት ሰው መሞቱን እና ሁለት ሰው መቁሰሉን የድሬደዋ ከተማ የመንግሥት ኮሙዩኑኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ፍቃዱ በየነ ለአሜሪካ ድምጽ ተናገሩ። በጎርፍ አደጋው አንድ ባጃጅ እና ዩዲ መኪና መወሰዱንም ጨምረው ተናግረዋል። ጽዮን ግርማ አቶ ፍቃዱ በየነን ማምሻውን ደውላ ጠይቃቸው ነበር የተናገሩት በዘገባው ተካቷል።

XS
SM
MD
LG