በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የኢትዮጵያ ባህል ሊጠፋ አይገባውም!” ኢትዮ-ጀርመናዊው አሮን ጌታቸው።


“የኢትዮጵያ ባህል ሊጠፋ አይገባውም!” ኢትዮ-ጀርመናዊው አሮን ጌታቸው።
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:17 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አሮን ጌታቸው ይባላል። የ17 አመት ወጣት ነው። የመድረክ ተዋናይና የቀልድ ሰው መሆን ይፈልጋል። የሚኖረው ከኢትዮጵያ ርቆ ቢሆንም ኢትዮጵያዊ በመሆኑ ብቻ ደስታው የላቀ ነው።

XS
SM
MD
LG