በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ እና የኬንያ አትሌቶች በተለያዩ ማራቶኖች ቀንቷቸዋል


የኢትዮጵያ እና የኬንያ አትሌቶች በተለያዩ ማራቶኖች ቀንቷቸዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:47 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኢትዮጵያ ሴት አትሌቶች በማድሪዱ ማራቶን አሸነፉ። አስካለ ዓለማየሁ አንደኛ፥ አበበች ፀጋዬ ሁለተኛ ሆነዋል። የወንዶቹ በኬንያውያኑ የበላይነት ተጠናቀቀ። ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ያለውን ሥፍራ ጠራርገው ወስደዋል።

XS
SM
MD
LG