No media source currently available
በተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም (UNDP) የኦሮሞ አርብቶ አደሮች ማኅበርን ለአካባቢ ጥበቃና ለኢኮኖሚ ዕድገት አስተዋጽኦ አበርክታችኋል በማለት በስሙ (EQUATOR AWARD) የተሰኘዉን ሽልማት በናይሮቢ ሸለማቸዉ። UNDPን ወክለዉ ሽልማቱን ለማህበሩ መሪ ያበረከቱት ማይክል ባሊማ ማኅበሩ ቀጣይነት ላለዉ ዕድገትና ለአካባቢ ጥበቃ ያበረከተዉን አስተዋጽኦ አድንቀዋል።