No media source currently available
የኢትዮጵያ ፌደራል አቃቢ ህግ አቶ በቀለ ገርባን እና ሌሎች የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ አመራር አባላትን ጨምሮ በ22 ሰዎች ላይ በሽብር ወንጀል ድርጊት በከፍተኛው ፍርድ ቤት 19ኛው ወንጀል ችሎት ፍርድ መስርቶባቸዋል።