በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጋምቤላ ክልል በተፈጸው ጥቃት የሁለት ቀናት ብሄራዊ የሐዘን ቀን አውጇል


የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጋምቤላ ክልል በተፈጸው ጥቃት የሁለት ቀናት ብሄራዊ የሐዘን ቀን አውጇል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:06 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ማክሰኞ ባካሄደው ስብሰባ በጋምቤላ ክልል በተፈጸው ጥቃት ሕይወታቸውን ላጡ ንጹሃን ዜጎች ከነገ ረቡእ ጀምሮ የሁለት ቀናት ብሄራዊ የሐዘን ቀን አውጇል።ታፍነው የተወሰዱ ዜጎችን የማስመለሱና በአጥፊዎች ላይ የሚወሰደው የማያዳግም እርምጃ እንዲቀጥልም አሳስቧል። እስክንድር ፍሬው ተከታዩን ዘገባ ልኳል።

XS
SM
MD
LG