በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሮምያ ጉዳይ አቤቱታ በአሜሪካ ኮንግረስ ሕንፃ ውስጥ ተሰማ


የኦሮምያ ጉዳይ አቤቱታ በአሜሪካ ኮንግረስ ሕንፃ ውስጥ ተሰማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:19 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ኢትዮጵያ ውስጥ ባለፉት ጥቂት ወራት በኦሮምያ ክልል እየታየ ካለው ሁኔታ ጋር በተያያዘ የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ተጨባጭ እርምጃ እንዲወስድ የጠየቁ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የሚኖሩ የኦሮሞ ማኅበረሰብ አባላት ዛሬ በአሜሪካ ኮንግረስ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ተገኝተው ማብራሪያ ሰጥተዋል።

XS
SM
MD
LG