በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጋምቢያ መንግስት በሰላማዊ ተቃውሞ ላይ ጥቃት ከፈተ ሲል አንድ የዳያስፖራ ቡድን ከሰሰ


የጋምቢያ መንግስት በሰላማዊ ተቃውሞ ላይ ጥቃት ከፈተ ሲል አንድ የዳያስፖራ ቡድን ከሰሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:19 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የጋምቢያ ዲያስፖራ ማለት በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ጋምቢያውያን የፕረዚዳንት ያህያ ጃሜ መንግስት ሰላማዊ ተቃውሞ ያካሄዱ በነበሩ ሰዎች ላይ ጥቃት በመክፈት የጋምቢያውያን መሰረታዊ ሰብአዊ መብትና ህገ-መንግስታዊ መብትን ረግጠዋል ሲሉ ይከሳሉ። በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ጋምቢያውን ዲሞክራስያዊ ህብረት የተባለ ቡድን ቃል አቀባይ ፒኤ ሳምባ ጃዎ የጋምቢያ ህገ-መንግስት ሰላማዊ ተቃውሞ የማካሄድ መብት ይፈቅዳል ብለዋል።

XS
SM
MD
LG