በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጋምቤላ በታጣቂዎች የተገደሉት ሰዎች ቁጥር 208 መድረሱን ኢትዮጵያ አስታወቀች


በጋምቤላ በታጣቂዎች የተገደሉት ሰዎች ቁጥር 208 መድረሱን ኢትዮጵያ አስታወቀች
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:24 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ኢትዮጵያን ከደቡብ ሱዳን ጋር በሚያዋስነው ድንበር ተሻግረው ጥቃት ባደረሱ የመሪሌ ጎሳ አባላት እንደተገደሉ የታወቀው ሰዎች ቁጥር ከ140 ወደ 208 ማሻቀቡን የኢትዮጵያ መንግስት አስታወቀ። ከብት ዘራፊ የመሪሌ ጎሳ ታጣቂዎች 102 ህጻናትን አግተው ወደ ደቡብ ሱዳን ማምራታቸውን የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር አስታወቀዋል።

XS
SM
MD
LG