በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጋምቤላ ውስጥ 140 ሰው ተገደለ


ጋምቤላ ውስጥ 140 ሰው ተገደለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:56 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ድንበር ተሻግረው ጥቃቱን ያደረሱት የመሪሌ ጎሣ አባላት ናቸው ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት ከስሷል። ከመቶ በላይ ሕፃናት ተጠልፈው ተወስደዋል። ደቡብ ሱዳንን በሚያዋስነው የኢትዮጵያ ምዕራባዊ ድንበር አካባቢ ታጣቂዎች 140 ሰዎችን መግደላቸውን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል። ድንበር ተሻጋሪ ጥቃቱ ጋምቤላ ውስጥ የደረው በመሪሌ ጎሣ ታጣቂዎች ዓርብ፤ ሚያዝያ 7/2007 ዓ.ም. እንደሆነ የመንግሥቱ መግለጫ አመልክቷል።

XS
SM
MD
LG