No media source currently available
ጠቅላይ አቃቤ ሕግ በአዋጅ ተቋቋመ፣ የፍትህ ሚኒስቴር ደግሞ ፈረሰ። የሕዝብ ተወካዮች ፍርድ ቤት ትላንት ባካሄደው ስብሰባ ላይ ነው ጠቅላይ አቃቤ ሕግን የሚያቋቁመው፤ ፍትህ ሚኒስቴርን ደግሞ የሚያፈርሰው አዋጅ ያፀደቀው። የእስክንድር ፍሬውን አጠር ያለ ዘገባ ለማዳመጥ የድምጽ ፋይሉን ይጫኑ