No media source currently available
በዚህ መዝገብ አሥር ሰዎች በሽብር ወንጀል ተጠርጥረዉ መከሰሳቸዉን መዘገባችን ይታወሳል። ዛሬ ፍርድ ቤቱ ዉሳኔ ያልሰጠበት ምክኒያት የአራተኛዉ ተከሳሽ ጥያቄ ተሟልቶ ባለመመለሱ መሆኑም ተገልጿል።