No media source currently available
በሦሪያ ሰላም ጉዳይ ከነገ፤ ረቡዕ ጀምሮ አዲስ የውይይት ዙር ጄኔቫ ላይ ለመጀመር ዝግጅት እየተደረገ ባለበት ሁኔታ ሃገሪቱ ውስጥ ያለው ሁከት እየበረታ መጥቷል።