በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያዊት ሹኮ ገነሞ በቪየና ከተማ ማራቶን የሴቶቹን በድል አጠናቀቀች


ኢትዮጵያዊት ሹኮ ገነሞ በቪየና ከተማ ማራቶን የሴቶቹን በድል አጠናቀቀች
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:19 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በትናንቱ የሮተርዳም ማራቶን ለተብርሃን ሃይሌ ገብረስላሴ ከኢትዮጵያ የሴቶቹን፣ የኬንያው ማሪዮስ ኪፕስረም የወንዶቹን አሸንፈዋል። በሮም ማራቶን አሸናፊዎቹ የሁለቱን አገሮች አትሌቶች ናቸው አሞስ ኪፕሩቶ በወንዶቹ፣ ራህማ ቱሳ በሴቶቹ ቀድመው ገብተዋል። በቪየና ከተማ ማራቶን የሴቶቹን በድል ያጠናቀቀችው ኢትዮጵያዊት ናት ሹኮ ገነሞ ትባላለች።

XS
SM
MD
LG