በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የተከሰተው ድርቅ የደቀነውን የከፋ አደጋ ለመታደግ ጥሪ ቀረበ


በኢትዮጵያ የተከሰተው ድርቅ የደቀነውን የከፋ አደጋ ለመታደግ ጥሪ ቀረበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:39 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

“እዚህ ላይ እጅግ በጣም አሳሳቢው ጉዳይ፤ አሁን ማድረግ ያለብንን ፈጥነን ካላደረግን፤ የፈራነው እውን የመሆኑን አይቀሬነት ማወቃችን ነው። ያንዣበበውን አደጋ ለመታደግ፥ የኢትዮጵያ መንግስት የሚችለውን ሁሉ ቢያደርግም፤ እጅግ የከፋና መጠነ ሠፊ በመሆኑ ለብቻቸው ሁኔታውን ለመቀልበስ አይቻላቸውም።” የዓለም አቀፉ የሕጻናት አድን ድርጅት Save the Children ዋና ሥራ አስፈጻሚ Helle Thorning-Schmidt

XS
SM
MD
LG