No media source currently available
የዩናይትድ ስቴትስ እና ሌሎቹም ምእራባውያን መንግሥታት በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብትና ዴሞክራሲ ሁኔታ ላይ ጠንካራ አቋም መያዝ ተስኗቸዋል ይላሉ የመድረክ ሊቀመምበር በየነ ጴጥሮስ።