በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጎርፍ አደጋ ስጋት አለ


የጎርፍ አደጋ ስጋት አለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:12 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ብዙ ጊዜ ከድርቅ በኋላ የጎርፍ አደጋ ስለሚከሰት፤ አሁንም የጎርፍ አደጋ ስጋት እንዳለና በጅግጅጋና በአፋር በደረሰው የጎርፍ አደጋ ለተጎዱት እርዳታ እየተሰጠ መኾኑን የብሔራዊ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ምትኩ ካሳ ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ፡፡ አስክሬን ፍለጋው ቀጥሏል ተብሏል፡፡

XS
SM
MD
LG