በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪቃ ቀንድ ፍልሰተኞች ቁጥር በጥቂት ወራት ዉስጥ ሊጨምር እንደሚችል አይኦኤም ገለጸ


የአፍሪቃ ቀንድ ፍልሰተኞች ቁጥር በጥቂት ወራት ዉስጥ ሊጨምር እንደሚችል አይኦኤም ገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:03 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

"ከአፍሪቃ ቀንድ አገሮች ከኤርትራ ከሱዳን ከኢትዮጵያ ሶማሊያ ፍልሰተኞች መንቀሳቀስ የሚጀምሩት በአሁኑ ጊዜ ሳይሆን ዘግዬት ብሎ በመጪዉ ወራት መሆኑን ካሁን በፊት ከነበሩት ሁኔታዎች እንረዳለን። የሚያቀኑትም ወደ ሊቢያ ነዉ፥ ከዚያም ወደ ኢጣሊያ። አሁን የሚፈልሱ ካሉም ቁጥራቸዉ ትንሽ ነዉ የሚሆነዉ በጥቂት ወራት ዉስጥ ግን ቁጥራቸዉ ይጨምራል።" የአይኦኤም ቃል አቀባይ ጆል ሚልማን

XS
SM
MD
LG