No media source currently available
የኢትዮጵያ መንግሥት በሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች ከሚወነጀለው የአውሮፓ ፓርላማ ውሣኔ ጀርባ ያለው የሶሻሊስቶችና ዴሞክራቶች ልዑካን ቡደን አዲስ አበባ ውስጥ ያደረገውን ጉብኝት አርብ አጠናቅቋል።