በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሬዘዳንት ባራክ ኦባማ የአራተኛና የመጨረሻ የኑክሌር ጥበቃ የመሪዎች ጉባዔ በዋሽንግተን እያስተናገዱ ነው


ፕሬዘዳንት ባራክ ኦባማ የአራተኛና የመጨረሻ የኑክሌር ጥበቃ የመሪዎች ጉባዔ በዋሽንግተን እያስተናገዱ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:56 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ባራክ ኦባማ የዚህ ዓመቱን አራተኛና የመጨረሻ የኑክሌር ጥበቃ የመሪዎች ጉባዔ በዋሽንግተን ያስተናግዳሉ። ዛሬና ነገ ለሁለት ቀናት በሚደረገው ስብሰባ ላይ የሚሳተፉት ከ 50 በላይ መሪዎች፥ ለኑክሌር ግንባታ የሚያገለግሉ ቁሳቁሶችን በተሻለ ዘዴ መጠበቅ በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ ይወያያሉ።

XS
SM
MD
LG