No media source currently available
የኢትዮጵያ መንግስት ቀጥተኛ ባልሆነ መዋእለ ንዋይ የሚያከናውናቸው የባቡር፣ መንገድና ግድብ ስራዎች ከቻይና የ17 ቢሊዮን ዶላርስ እንዲበደር አድርገዋል።