በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቀድሞው የሀገሪቱ መሪ ፊደል ካስትሮ በኦባማ ኩባ ጉብኝት ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ሰፋ ያለ አስተያየት ሰጥተዋል


የቀድሞው የሀገሪቱ መሪ ፊደል ካስትሮ በኦባማ ኩባ ጉብኝት ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ሰፋ ያለ አስተያየት ሰጥተዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:15 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ባራክ ኦባማ ባለፈው ሳምንት በኮሚኒስቷ ኩባ ያደረጉትን ታሪካዊ ጉብኝት ተከትሎ፥ የቀድሞው የሀገሪቱ መሪ ፊደል ካስትሮ ለመጀመሪያ ጊዜ አስተያየት ሰጥተዋል።  የ 89 ዓመቱ ካስትሮ “El Hermano Obama” ወይም ወንድም ኦባማ በሚል ርዕስ ባቀረቡት በ 1,500 ቃላት የተጻፈ አስተያየታቸው፥ ሚስተር ኦባማ  ሐቫና ከተማ ውስጥ ለሕዝብ ባደረጉት ንግግር ላይ አትኩረዋል።

XS
SM
MD
LG