ዴሞክራሲያዊ ኢትዮጵያን ለመፍጠር ብሔራዊ እርቅና ትብብር ያስፈልጋል ተባለ
ቪዥን ኢትዮጵያና ኢሳት ዋሽንግተን ውስጥ ባዘጋጁት የሁለት ቀን ጉባኤ እየጨመሩ የሚሄዱትን ግጭቶች ለመፍታትና ብሔራዊ አንድነትን ለማጠናከር "ሽግግር፣ ዴሞክራሲና ብሔራዊ አንድነት” በሚለው የውይይት ርእስ ሥር፤ የሕዝባዊ እንቅስቃሴዎችና የማኅበራት አደረጃጀቶች፤ ግጭቶችን በመፍታትና ዴሞክራሲን በማስፈን ረገድ ሊኖራቸው ስለሚገባው ሚናና ከግጭቶች መርገብ በኋላ በሚኖረው የሽግግር ወቅት ምን ይጠበቅባቸዋል?በሚል ርእስ አራት ተወያዮች ጹሑፍ አቅርበው ውይይት ተካሂዷል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 25, 2021
የህጻናት አድን ድርጅት ከሶስት ወራት ወዲህ የመጀመሪያውን ዕርዳታ ማደረጉን አስታወቀ
-
ፌብሩወሪ 25, 2021
ምክር ቤቱ ባይደን ለተመድ ያጩትን አምባሳደር አጸደቀ
-
ፌብሩወሪ 25, 2021
ኢዜማ ኮንሶ ላይ ጥቃት እየደረሰብኝ ነው አለ
-
ፌብሩወሪ 24, 2021
አርቲስቶች ለተቸገሩ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ እያሰባሰቡ ነው
-
ፌብሩወሪ 24, 2021
ኤትራውያን በዋሽንግተን ዲሲ የተቃውሞ ሰልፍ አካሄዱ
-
ፌብሩወሪ 24, 2021
ልዩ ፍላጎት ያላቸው ልጆች አካታች የትምህርት ተቋማት ይፈልጋሉ