በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዴሞክራሲያዊ ኢትዮጵያን ለመፍጠር ብሔራዊ እርቅና ትብብር ያስፈልጋል ተባለ


ዴሞክራሲያዊ ኢትዮጵያን ለመፍጠር ብሔራዊ እርቅና ትብብር ያስፈልጋል ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:03 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ቪዥን ኢትዮጵያና ኢሳት ዋሽንግተን ውስጥ ባዘጋጁት የሁለት ቀን ጉባኤ እየጨመሩ የሚሄዱትን ግጭቶች ለመፍታትና ብሔራዊ አንድነትን ለማጠናከር "ሽግግር፣ ዴሞክራሲና ብሔራዊ አንድነት” በሚለው የውይይት ርእስ ሥር፤ የሕዝባዊ እንቅስቃሴዎችና የማኅበራት አደረጃጀቶች፤ ግጭቶችን በመፍታትና ዴሞክራሲን በማስፈን ረገድ ሊኖራቸው ስለሚገባው ሚናና ከግጭቶች መርገብ በኋላ በሚኖረው የሽግግር ወቅት ምን ይጠበቅባቸዋል?በሚል ርእስ አራት ተወያዮች ጹሑፍ አቅርበው ውይይት ተካሂዷል፡፡

XS
SM
MD
LG