No media source currently available
የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በአቃቤ ሕግና በነሶሊያና ሽመልስ መዝገብ የአሸባሪነት ክስ የቀረበባቸዉ የኢንቴርነት አምደኞች ጉዳይ ላይ ለመወሰን ዛሬ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። ዉሳኔዉ አልደረሰልኝም በማለት ነዉ ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮዉን የሰጠዉ።