በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በዞን9 የኢተርኔት ዓምደኞች ጉዳይ ሌላ ቀጠሮ ሰጠ


የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በዞን9 የኢተርኔት ዓምደኞች ጉዳይ ሌላ ቀጠሮ ሰጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:09 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በአቃቤ ሕግና በነሶሊያና ሽመልስ መዝገብ የአሸባሪነት ክስ የቀረበባቸዉ የኢንቴርነት አምደኞች ጉዳይ ላይ ለመወሰን ዛሬ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። ዉሳኔዉ አልደረሰልኝም በማለት ነዉ ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮዉን የሰጠዉ።

XS
SM
MD
LG