በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የግብጽ አየር መንገድ አውሮፕላን አስገድዶ ቆጵሮስ እንዲያርፍ ያደረገው ጠላፊ በቁጥጥር ስር ውሏል


የግብጽ አየር መንገድ አውሮፕላን አስገድዶ ቆጵሮስ እንዲያርፍ ያደረገው ጠላፊ በቁጥጥር ስር ውሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:38 0:00

የግብጽ አየር መንገድ አውሮፕላን አስገድዶ ቆጵሮስ እንዲያርፍ ያደረገው ጠላፊ በቁጥጥር ስር መዋሉንና መንገደኞቹ ታግተው የቆይበት ሁኔታም ማብቃቱን የደሴቲቱ ሀገር ባለልሥጣናት ገለጡ። የቆጵሮስ መንግሥት ቃል አቀባይ ኒኮስ ክሪስቶዱሊደስ በትዊተር ባወጡት መግለጫ ዛሬ ማክሰኞ ላርናካ አውሮፕላን ጣቢያ ተገዶ ያረፈው አውሮፕላን መንግደኞችና የበረራ ሰራተኞች በደህና ሁኔታ ላይ ናቸው ብለዋል።

XS
SM
MD
LG