No media source currently available
በትግራይ ክልል በ1999 ዓ.ም. በ15 በደማቸው ውስጥ ኤች አይቪ ቫይረስ ያላቸው ሴቶች የተቋቋመው ማኅበር በአሁኑ ሰዓት 1,350 አባላት አሉት። ማኅበሩን ካቋቋሙት ሴቶች አንዷ ወይዘሮ መልክዓ አስገዶም ይባላሉ፤ በአሁኑ ሰዓት ማኅበሩን በሊቀመንበርነት ይመሩታል።