No media source currently available
“የሶሪያ መንግስት ኃይሎች በፓልሚራ አይሲስ’ን ድል ለመንሳትና ብሎም ቡድኑ ያወደመውን መልሶ ለመገንባት የያዙት እቅድ በሰብዓዊነት ላይና በባሕል እሴቶች ላይ የተቃጣን ለመከላከል መቻሉ አበረታች ነው። የተናገሩትን ተግባራዊ ማድረግ ይሳካላቸዋል ብዬም ተሥፋ አደርጋለሁ።” የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ ባን ኪሙን