በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፓልሚራን ከአይሲስ ያስለቀቀው የሶሪያ ጦር የቀጣይ ዘመቻዬ መነሻ ናት አለ


ፓልሚራን ከአይሲስ ያስለቀቀው የሶሪያ ጦር የቀጣይ ዘመቻዬ መነሻ ናት አለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:44 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

“የሶሪያ መንግስት ኃይሎች በፓልሚራ አይሲስ’ን ድል ለመንሳትና ብሎም ቡድኑ ያወደመውን መልሶ ለመገንባት የያዙት እቅድ በሰብዓዊነት ላይና በባሕል እሴቶች ላይ የተቃጣን ለመከላከል መቻሉ አበረታች ነው። የተናገሩትን ተግባራዊ ማድረግ ይሳካላቸዋል ብዬም ተሥፋ አደርጋለሁ።” የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ ባን ኪሙን

XS
SM
MD
LG