ዶክተር መረራ ጉዲና ወደ ዩናትድ ስቴትስ ጉዟቸዉ ተሰናከለ
የኦሮሞ ፌዴራሲስት ኮንግረስ መሪ ዶክተር መረራ ጉዲና ወደ ዩናትድ ስቴትስ ሊያደርጉ የነበረዉ ጉዟቸዉ ፣ ፓርፖርታቸዉ ላይ ተገኘ በተባለዉ ችግር መሰናከሉን ተናገሩ። ዶክተር መረራ በዚህ ቅዳሜና እሁድ ዋሽንግተን ዲሲ ዉስጥ የሚካሄድ ”Vision Ethiopia” የተባለ ሲቪል ማህበረሰቦችና የፓለቲካ ድርጅቶች ጉባኤ ላይ ንግግር ሊያደርጉ ወዲህ ወደ ዋሽንግተን ዲሲ ሊመጡ ነበር። ፓርፖርታቸ ችግሩ አለዉ መባሉ እስክ ዛሬ መፍትሔ እንዳላገኘ ዶክተር መረሩ ገልጸዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 19, 2021
"ሴቶች በሚገባ ኃላፊነታቸውን መወጣት ከቻሉ ሰላም ያመጣሉ" - የጥያቄዎ መልስ እንግዶቻችን
-
ጃንዩወሪ 19, 2021
ከተራ በአምቦ
-
ጃንዩወሪ 19, 2021
የተፎካካሪ ፓርቲ አመራሮች በቀጣይ ሰለሚካሄደው ምርጫ
-
ጃንዩወሪ 18, 2021
በኮንሶ ግጭት የተጠረጠሩ ተያዙ
-
ጃንዩወሪ 18, 2021
"የትህትና ገመድ የመጨረሻዋ ቋጠሮ ብርቱ ክንድ ናት" - ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ