ዶክተር መረራ ጉዲና ወደ ዩናትድ ስቴትስ ጉዟቸዉ ተሰናከለ
የኦሮሞ ፌዴራሲስት ኮንግረስ መሪ ዶክተር መረራ ጉዲና ወደ ዩናትድ ስቴትስ ሊያደርጉ የነበረዉ ጉዟቸዉ ፣ ፓርፖርታቸዉ ላይ ተገኘ በተባለዉ ችግር መሰናከሉን ተናገሩ። ዶክተር መረራ በዚህ ቅዳሜና እሁድ ዋሽንግተን ዲሲ ዉስጥ የሚካሄድ ”Vision Ethiopia” የተባለ ሲቪል ማህበረሰቦችና የፓለቲካ ድርጅቶች ጉባኤ ላይ ንግግር ሊያደርጉ ወዲህ ወደ ዋሽንግተን ዲሲ ሊመጡ ነበር። ፓርፖርታቸ ችግሩ አለዉ መባሉ እስክ ዛሬ መፍትሔ እንዳላገኘ ዶክተር መረሩ ገልጸዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 23, 2023
ዘሪሁን አስፋው የስነ ጽሁፍ ሊቅ
-
ማርች 20, 2023
የራያ የማንነት ጥያቄ ምላሽ ያግኝ የሚል ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ
-
ማርች 03, 2023
በዋስ እንዲለቀቁ የተወሰነላቸው ወንጌላዊ ቢኒያም ከእስር አልተፈቱም
-
ማርች 02, 2023
የደህንነት ባለሞያዎች በአፍሪካ ስለተስፋፋው የጽንፈኝነት ጥቃት መከሩ
-
ማርች 02, 2023
"የተባበር በርታ መኖሪያ መንደር" ክፍለ ከተማውን በአጥፊነት ከሠሠ