No media source currently available
በኦሮሚያ ከተሞች ከተነሳው ተቃውሞ ጋራ በተያያዘ ተጠርጥረው በእሥር ላይ የሚገኙት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባና ሌሎች እሥረኞች የረሃብ አድማ ላይ መሆናቸውን ጥቆማ እንደደረሳት ልጃቸው ቦንቱ በቀለ ለሜሪካ ድምፅ ገልፃለች፡፡