በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“አባቴን ጨምሮ የረሃብ አድማ ላይ መኾናቸውን ጥቆማ ደርሶናል” ቦንቱ በቀለ ገርባ


“አባቴን ጨምሮ የረሃብ አድማ ላይ መኾናቸውን ጥቆማ ደርሶናል” ቦንቱ በቀለ ገርባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:14 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በኦሮሚያ ከተሞች ከተነሳው ተቃውሞ ጋራ በተያያዘ ተጠርጥረው በእሥር ላይ የሚገኙት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባና ሌሎች እሥረኞች የረሃብ አድማ ላይ መሆናቸውን ጥቆማ እንደደረሳት ልጃቸው ቦንቱ በቀለ ለሜሪካ ድምፅ ገልፃለች፡፡

XS
SM
MD
LG