በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአረና አመራር አባላት ታሥረው ተፈቱ


የአረና አመራር አባላት ታሥረው ተፈቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:53 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የአረና ትግራይ ሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ዓንዶም ገብረሥላሴ እና የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ዘነበ ሲሳይ በዛሬው ዕለት ጠዋት በፓርቲው ፅ/ቤት የሚገኙ የቆዩ ሰነዶችና ቆሻሻ በማቃጠል ላይ እያሉ በልዩ ኃይል ፖሊሶች ታግተው በመቀሌ ከተማ ውስጥ ለአምስት ስዓታት ታሥረው መቆየታቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG