No media source currently available
ኦሮምያ ክልል ውስጥ በሆሮ ጉዱሩ ዞን የታሠሩ ሰዎችን እንዲያቀርብ ዳኛ የሰጠውን ትዕዛዝ ፖሊስ አልቀበልም ማለቱ ተነግሯል።