በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሴቶች ከቡናዉ እንዱስትሪ የሚያገኙት ጥቅም እጅግ አናሳ ነዉ


ሴቶች ከቡናዉ እንዱስትሪ የሚያገኙት ጥቅም እጅግ አናሳ ነዉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:34 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን March 8 ወይም የካቲት 29 በሚከበርበት አጋጣሚ አራተኛዉ ዓለም አቀፍ የቡና ጉባኤ በአዲስ አበባ ተካሂዶ ነበር ። ጉባኤዉ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝና የአፍሪቃ ልማት ባንክ ልዩ መልክተኛ ጄራልዲን ፌሬዜር ሞልጌቲ ሴቶች ከወንዶች ሲነጻጸር ከቡናዉ ኢንዱስቲሪ የሚያገኙት ጥቅም እጅግ አናሳና ኢ-ፍትሃዊ መሆኑን አስምረዉበታል።

XS
SM
MD
LG