በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በብራስልስ ስለ ደረሰው ጥቃት የሁለት ኢትዮጵያውያን አስተያየት


በብራስልስ ስለ ደረሰው ጥቃት የሁለት ኢትዮጵያውያን አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:43 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የብራስልስ ከተማ ትናንት ማለዳ በሦስት ፍንዳታዎች ተመታች፣ በአደጋውም 34 ሞተው ከ130 በላይ ቆሰሉ። ከሦስቱ ፍንዳታዎች ሁለቱ በባቡር ጣቢያ፣ አንዱ ደግሞ ዋና ከተማዋ እምብርት ላይ በሚገኘው የባቡር ጣቢያ ነው የደረሱት።

XS
SM
MD
LG