በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕረዚዳንት ኦባማ በኩባው ጉብኝታቸው “የመጨረሻውን የቀዝቃዛው ጦርነት ርዝራዥ” እንደሚቀብሩ አስታወቁ


ፕረዚዳንት ኦባማ በኩባው ጉብኝታቸው “የመጨረሻውን የቀዝቃዛው ጦርነት ርዝራዥ” እንደሚቀብሩ አስታወቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:44 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የዩናይትድ ስቴትስ ፕረዚዳንት ባራክ ኦባማ ዛሬ ኩባ ባደረጉት ታሪካዊ ንግግር ሁለቱ ሀገሮች ከባድ የግንኙነት ታሪክ ቢኖራቸውም ለኩባ ህዝብ “የሰላም መልእክት” እንሚደሚያቀርቡ ገልጸዋል። የትላንት ጉብኝታቸው የክብር ስነ-ስርአቶችና ተምሳሌታዊነት የሰፈነበት ነበር። ይሁናን በሁለቱም ሃገሮች መካከል ያለው ልዩነትም መንጸባረቁ አልቀረም።

XS
SM
MD
LG