No media source currently available
የዩናይትድ ስቴትስ ፕረዚዳንት ባራክ ኦባማ ዛሬ ኩባ ባደረጉት ታሪካዊ ንግግር ሁለቱ ሀገሮች ከባድ የግንኙነት ታሪክ ቢኖራቸውም ለኩባ ህዝብ “የሰላም መልእክት” እንሚደሚያቀርቡ ገልጸዋል። የትላንት ጉብኝታቸው የክብር ስነ-ስርአቶችና ተምሳሌታዊነት የሰፈነበት ነበር። ይሁናን በሁለቱም ሃገሮች መካከል ያለው ልዩነትም መንጸባረቁ አልቀረም።