በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሬዚዳንት ኦባማ ከኩባው አቻቸው ራውል ካስትሮ ጋር እየተወያዩ ነው


ፕሬዚዳንት ኦባማ ከኩባው አቻቸው ራውል ካስትሮ ጋር እየተወያዩ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:05 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የሁለት ቀናት ጉብኝት ለማድረግ ትናንት እሁድ ኩባ ገብተዋል። ለግማሽ ምዕተ ዓመት የዘለቀውን የሁለቱን ሀገራት የባላንጣ ግንኙነት ምዕራፍ ይዘጋል የተባለውን ውይይትም በዛሬው ዕለት ከኩባ መሪዎች ጋር በማድረግ ላይ ናቸው።

XS
SM
MD
LG