No media source currently available
የዩናይትድ ስቴይትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ እራሱን የእስልምና መንግስት ብሎ በሚጠራው ቡድን (ዳይሽ) የሚፈጸሙ ግድያዎች በጂምላ ዘር ማጥፋትን ያካትታሉ የሚል ድምዳሜ ላይ መድረሳቸውን አስታወቁ።