በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዳይሽ “በክርስቲያኖች፣ ያዚዲስ እና ሽያ ሙስሊሞች ላይ የጅምላ ዘር ማጥፋት ይፈጽማል” ጆን ኬሪ


ዳይሽ “በክርስቲያኖች፣ ያዚዲስ እና ሽያ ሙስሊሞች ላይ የጅምላ ዘር ማጥፋት ይፈጽማል” ጆን ኬሪ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:11 0:00

የዩናይትድ ስቴይትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ እራሱን የእስልምና መንግስት ብሎ በሚጠራው ቡድን (ዳይሽ) የሚፈጸሙ ግድያዎች በጂምላ ዘር ማጥፋትን ያካትታሉ የሚል ድምዳሜ ላይ መድረሳቸውን አስታወቁ።

XS
SM
MD
LG