No media source currently available
ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ዳኛ አንተኒ ስካሊያ ሞት ምክንያት የተፈረውን ባዶ ቦታ ለመሙላት ሕግ በሚያዝዛቸው መሠረት ትናንት ሜርሊክ ጋርላንድን መርጠው አሳውቀዋል።