በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኤልኒኖ ለኢትዮጵያ ዉሃ እጥረት አበርክቷል


ኤልኒኖ ለኢትዮጵያ ዉሃ እጥረት አበርክቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:16 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በአዲስ አበባና በሌሎችም ከተሞች ያለዉ የዉሃ እጥረት በኤልኒኖ ድርቅና በኤሌክትሪክ ሃይል መቆራረጥ የተባባሰበት ሁኔታ መኖሩን የዉሃ መስኖና ኤሌክትሪክ ሃይል ሚኒስትር አስታወቁ። ችግሩ የሚታወቅ መሆኑን የጠቀሱት ሚኒስትሩ አቶ ሞቱማ መቃሣ እልባት ለመስጠትም የተለያዩ ጥረቶች እየተደረጉ ነዉ ብለዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ አዲስ አበባ ዉስጥ የተካሄደዉ ዓለም አቀፍ የዉሃ ጉባኤ ዛሬ ተጠናቋል።

XS
SM
MD
LG