በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአዳማ ዩኒቨርሲቲ ተቃዉሞ ያካሄዱ ተማሪዎች የጸጥታ ሃይሎች ደበደቡን ይላሉ


በአዳማ ዩኒቨርሲቲ ተቃዉሞ ያካሄዱ ተማሪዎች የጸጥታ ሃይሎች ደበደቡን ይላሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:15 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በምስራቅ ሸዋ ዞን አዳማ ከተማ በሚገኘዉ የአዳማ ዩኒቬርሲቲ ትላንት ማታ የተማሪዎችተቃዉሞ መካሄዱን የአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ የኦሮሚኛ ቋንቋ ባልደረቦችን ያነጋገሩ ተማሪዎች ገልጸዋል። ተማሪዎች በዩኒቬርሲቲዉ ቅጥር ግቢ ዉስጥ ተቃዉሞ ሲያሰሙ የፖሊስና የመከላከያሰራዊት አባላት ደርሰዉ ድብደባ እንደፈጸሙባቸዉ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG