በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለጥያቄዎ መልስ፡ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ምሑራን ትንታኔ ይሰጣሉ


ለጥያቄዎ መልስ፡ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ምሑራን ትንታኔ ይሰጣሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:25:59 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ለጥያቄዎ መልስ በተሰኘው የትላንቱ ዝግጅታችን በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከአድማጮች ለተነሱ ጥያቄዎች ምሑራን መልስ ሰጥተዉበታል። “ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ዕድገት እያስመዘገበች መኾኑ እየተነገረ እንዴት ረሃብ ይከሰታል?” ለሚለው ጥያቄ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ፕሮፌሰር ዶክተር መሐሪ ረዳኢ መልስ ሲሰጡ ነበር ፕሮግራማችን ያበቃው፤ ዛሬ ከቆመበት ይቀጥላሉ።

XS
SM
MD
LG