በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዩናይትድ ስቴትስ ለፕረዚዳንትነት በሚደረገው የምርጫ ውድድር ትላንት ትኩረት ስበው የዋሉት ሚሽገንና ሚሲሲፒ ናቸው


በዩናይትድ ስቴትስ ለፕረዚዳንትነት በሚደረገው የምርጫ ውድድር ትላንት ትኩረት ስበው የዋሉት ሚሽገንና ሚሲሲፒ ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:40 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በሚሽገን በተካሄደው ቀዳሚ ምርጫ ዲሞክራቱ በርኒ ሳንደርስ በአጠቃላይ ድምጽ እየቀደሙ ያሉትን ሂለሪ ክሊንተን ለጥቂት አሸንፈዋል። በሚሲሲፒ ደግሞ ሂለሪ ክሊንተን ሳንደርስን በብዙ ድምጽ ልቀዋል። ከሪፑብሊካውያን ዶናልድ ትራምፕ በሁለቱም ክፍለ-ግዛቶች በማሸነፍ ቀጥለዋል።

XS
SM
MD
LG