No media source currently available
ባለፈው የአውሮፓ ዓመት ውስጥ ከኢትዮጵያና ከሶማሊያ በጦርነት ወደምትታመሰው የመን ከዘጠና ሁለት ሚሊየን በላይ ሰው መግባቱን ዓለምአቀፉ የፍልሰት ድርጅት - አይኦኤም አስታውቋል፡፡