No media source currently available
በሥራና በሃላፊነት ቦታዎች ተመጣጣኝ የጾታ ዉክልና እንዲኖር ለማድረግ የሚወጡ ሕጎች ብቻቸዉን ዉጤት ማምጣት አይችሉም ሲሉ የአፍሪቃ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ዶክተር ዲላሚኒ ዙማ ተናገሩ።