No media source currently available
በዋሺንግተን ዲሲና አካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ከትናንት በስተያ ቅዳሜ ኢትዮጵያ ውስጥ በደረሰው ድርቅ ምክንያት ለተፈጠረው የምግብ እጥረት ድጋፍ ለመላክ የሚያስችል ገንዘብ ለማሰባሰብ ተገናኝተው ነበር።