No media source currently available
የቱኒዝያ ወታደሮች፣ ከሊብያ ጋር በሚዋሰነው ድንበር አቅራቢያ በሚገኝ አንድ የፓሊስ ጣቢያና አንድ የጦር ካምፕ ላይ ጥቃት ያካሄዱ 21 ነውጠኞችን እንደገደሉ፣ የቱኒዝያ አገር ውስጥ ሚኒስቴር ዛሬ ሰኞ አስታወቀ።