በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያን ድርቅ ለመከላከል ዩናይትድ ስቴይትስ የአስቸኳይ ጊዜ ቡድን ማሰማራት ጀመረች


የኢትዮጵያን ድርቅ ለመከላከል ዩናይትድ ስቴይትስ የአስቸኳይ ጊዜ ቡድን ማሰማራት ጀመረች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:30 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የዩናይትድ ስቴይትስ የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ሰራተኞች ድርቅን ለመከላከል ወደ ኢትዮጵያ ባለሙያዎችን ማሰማራት ጀመረች። እርዳታው ዩናይትድ ስቴይስ አስቀድማ ከሰጠችው 500 ሚሊዮን ዶላርስ ተጨማሪ እንደሆነም ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG